ተፈጥሮ እና አካባቢ ዓለም አቀፍበተለያዩ ሃገራት የተባባሰው ዝናብና ጎርፍTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoተፈጥሮ እና አካባቢ ዓለም አቀፍShewaye Legesse4 ሰኔ 2016ማክሰኞ፣ ሰኔ 4 2016https://p.dw.com/p/4gvLvማስታወቂያከቅርብ ወራት ወዲህ በተለያዩ ሃገራት የሚወርደው ከመጠን ያለፈ ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። የሰዎችን ሕይወት መቅጠፍን ጨምሮ የግልና የመንግሥት ንብረትቶች እንዲሁም መሠረተ ልማቶችን እንዳልነበሩ ሆነዋል። የሙቀት መጠኑ መጨመር በአንድ ወገን ሌላው የዓለማችን ስጋት መሆኑ እየተነገረ ነው።