ሳዑዲ ሕገወጥ ለተባሉ የውጭ ዜጎች ምህረት ማወጇ
ረቡዕ፣ መጋቢት 13 2009ማስታወቂያ
የምህረት አዋጁ የሀገሪቱ ንጉሥ እና የሁለቱ ቅዱሳን መስጊዶች የበላይ ጠባቂ በሆኑት ንጉሥ ሰልማን አብዱል አዚዚ ፍቃድ አግኝቷል፡፡ አልጋ ወራሹ እና የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትሩ ልዑል መሀመድ ቢን ናይፍ በሳዑዲ በሕገወጥነት የሚኖር የማንኛውም ሀገር ዜጋ ከሀገሪቱ በቀላሉ እና በሰላማዊ መንገድ እንዲወጣ የተመቻቸለትን መንገድ ሊጠቀምበት እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ ከሪያድ ዘጋቢያችን ስለሺ ሽብሩ ዘገባ ልኮልናል።
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ