1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ሰው እንደሁ መረጃ ፈልፍሎ ማግኘቱ አይቀርም»

Lidet Abebeዓርብ፣ ሰኔ 2 2015

ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ፌስቡክ፣ ቴሌግራም፣ ቲክ ቶክ እና ዩቲዩብ የመሳሰሉ የተመረጡ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ከታገዱ እንሆ አራት ወር ሆናቸው። ረዥም ጊዜ ያስቆጠረውን እገዳ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወጣቶች እንዴት እየተወጡት ነው? በዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት አጠያይቀናል።

https://p.dw.com/p/4SMZM