ሮመዳን እና ኢድ አልፈጢር በሳውዲ
ዓርብ፣ ሰኔ 8 2010ማስታወቂያ
ጿሚዎች ፆማቸውን ስለሚፈቱበት ዕለት ከማሰባቸው አስቀድሞ መጾማቸውን ለማጠየቅ ነው። ሙስሊም ምዕመናን አንድ ወሩን በፆም አሳልፈው ዛሬ ወደመደበኛው የኑሮ ሁኔታ ተመልሰዋል። በፆሙ ወራት ከጸሎት መንፈሳዊ ክንዋኔዎች ባሻገር የእስልምና መዲና መሆኗ በሚታወቅላት ሳውድ አረቢያ የረመዳን የጾም ወቅት ለየቱ ያሉ ነገሮች የሚስተዋሉበት ነው ይለናል ሪያድ የሚገኘው ዘጋቢ ስለሺ ሽብሩ፤ አነጋግሬዋለሁ፤
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ