"ሥቃይ እና መከራችን እየበዛ ነው" በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን
ሰኞ፣ ሐምሌ 19 2013ማስታወቂያ
በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ማንነታቸው እየተለየ ሞት እስር ግፍና መከራ እየተፈፀመባቸው መሆኑ ተገለፀ:: ኢትዮጵያኑ እንደሚሉት የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸው ጭምር ቤታቸው እየተሰበረ ከነልጆቻቸው ወደእስር ቤት በመወርወር ላይ ናቸው:: በሳዑዲ አረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ችግሩ እጅግ ውስብስብ እንደሆነና ዜጎችን ወደሃገራቸው የመመለስ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል::
ታሪኩ ኃይሉ
ሸዋዬ ለገሰ