ሞሮኮ እና የተሀድሶ ለውጡ ንቅናቄ
ቅዳሜ፣ ሰኔ 4 2003ማስታወቂያ
ይሁንና፡ በዘውድ አስተዳደር በምትመራዋ የሰሜን አፍሪቃዊቱ ሀገር ሞሮኮም ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንዲስፋፋ በመጠየቅ አደባባይ መውጣታቸውን እና የሀገሪቱ ፖሊስም በተቃዋሚ ሰልፈኞች አንጻር በኃይሉ ተግባር መጠቀሙን እንደቀጠለ ይገኛል። በሞሮኮ የተሀድሶ ለውጡ ንቅናቄ የጀመረው ትግሉ የተሳካ ውጤት ያስገኝለት አያስገኝለት በቅርብ ቀናት ውስጥ ይለያል ተብሎ ይጠበቃል።
ማርክ ዱገ
አርያም ተክሌ