መፍትሄ ያላገኘው የአውሮፓ ስደተኞች ቀውስ
ረቡዕ፣ መስከረም 5 2008ማስታወቂያ
ባለፈው በጎርጎሮሳዊው 2014 ዓመተ ምህረት በጠቅላላው ወደ አውሮፓ የገቡት 280 000 ገደማ ነበር።አለም አቀፉ የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት በምህፃሩ IOM ባለፉት 8 ወራት ወደ አውሮፓ ከመጡት ስደተኞች መካከል 430 000 ያህሉ አውሮፓ የገቡት የሜዲትራኒያንን ባህር አቋርጠው ነው ይላል። እልባት ስላላገኘው የአውሮፓ የስደተኞች ቀውስ ብራስልስ የሚገኘውን ዘጋቢያችንን ገበያው ንጉሴን አነጋግረናል።
ገበያው ንጉሴ
ልደት አበበ
ሂሩት መለሰ