ለጅሃድ የተሰለፉት ወጣት ሴቶች
ሐሙስ፣ ጥቅምት 13 2007ማስታወቂያ
ሰሞኑን ከሰሜን አሜሪካ ሶስት በአስራ አምስትና በአስራ ሰባት ዓመት መካከል የሚገኙ ኮረዳዎች በጀርመን በኩል አድርገዉ ወደመካከለኛዉ ምሥራቅ ለመሹለክ ሲሞክሩ ፍራንክፈርት አዉሮፕላን ማረፊያ ላይ በፀጥታ አስከባሪ ፖሊሶች ተይዘዋል። ወጣቶቹን እንዲህ ያነሳሳዉ ምንድነዉ? ሃሳቡስ ከየት መጣ የሚሉት ጥያቄዎች ይዞ ጠበብቶችን ያነጋገረዉ የዶቼ ቬለዉ አንድርያስ ጎርዝቭስኪ ያዘጋጀዉን ዘገባ የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ