ሂዉማን ራይትስ ዎች እስረኞች እንዲፈቱ ጠየቀ
ሐሙስ፣ መጋቢት 29 2003ማስታወቂያ
ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ሎንዶን የሚገኘዉ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ከበሬታ ረገድ ጥሩ ስም እንደሌለዉ በመግለፅ እሳቸዉ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ በማንሳታቸዉ ከኢትዮጵያ መባረራቸዉን አመልክተዋል። የሎንዶኑ ወኪላችን ሂዉማን ራይትስ ዎች ያወጣዉን መግለጫ አስመልክቶ አነጋሯቸዉ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ድልነሳ ጌታነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሠ