ሁለቱም ፖለቲከኞች ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ የሚመሩት አንድነት ፓርቲ አባላት መሆንን የመረጡት አብዛኛዉ እድሜያቸዉን ያሳለፉበት የብሄር ብሄረሰብ ፖለቲካ ለኢትዮጵያ ችግር መፍትሄ አይሆንም በሚል ነዉ። በተለይ ዶክተር ነጋሶ የህገ መንግስቱ አርቃቂ ኮሚሽን ፕሬዝደንት በነበሩበት ወቅት ፈፅሜያለሁ ላሉት ስህተት የኢትዮጵያን ህዝብ በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።
ታደሰ እንግዳዉ /ሸዋዬ ለገሠ/ነጋሽ መሐመድ