1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ትኩረት በአፍሪቃ፣ የደቡብ አፍሪቃ 30 ዓመት ዴሞክራሲ፣ ጎርፍ በአፍሪቃ

Negash Mohammedቅዳሜ፣ ሚያዝያ 19 2016

የዛሬዉ ትኩረት በአፍሪቃ ሁለት ርዕሶችን ይቃኛል።ደቡብ አፍሪቃ የመጀመሪያዉን ብዝሐ-ዘር ምርጫ ያደረገችበት ሰላሳኛ ዓመት ቀዳሚዉ ሲሆን፣ ሁለተኛዉ የምሥራቅና የምዕራብ አፍሪቃ ሐገራትን ያጥለቀለቀዉ ጎርፍ ያደረሰዉን ጉዳት የሚመቃኝ ነዉ።

https://p.dw.com/p/4fEs8
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

Gipfel Afrikanische Union Addis Abeba
ምስል dapd

ትኩረት በአፍሪቃ

ትኩረት በአፍሪካ አኅጉሪቱን የተመለከቱ ትኩስ ዜናዎች እና ዐበይት ርዕሰ-ጉዳዮች የሚቀርቡበት ሣምንታዊ መሰናዶ ነው። አፍሪካ ከቅኝ ግዛት ዘመን ተሻጋሪ ዳፋ ለመላቀቅ የምታደርገው ጥረት፣ ከተቀረው የዓለም ክፍል በፖለቲካና ኤኮኖሚ ያላት ግንኙነት በጥልቀት ይፈትሻል። መሰናዶው የአፍሪካውያን መሪዎችን ተክለ ስብዕና፣ ስኬት እና ውድቀታቸውን ይመረምራል