1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቀድሞዉ የኤርትራ ዲፕሎማት አስተያየት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 19 2010

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ 20 ዓመት ያስቆጠረዉን የድንበር ላይ ጦርነት፤ ግጭትና ዉዝግብ ለማስወገድ የጀመሩትን አንድ የቀድሞ የኤርትራ ዲፕሎማት «ጠቃሚ» እና ተገቢ በማለት አወደሱት።

https://p.dw.com/p/30KyJ
Belgien Atomium in Brüssel
ምስል picture-alliance/dpa/D. Karmann

በቤልጅግ እና በአዉሮጳ ሕብረት የቀድሞዉ የኤርትራ አምባሳደር አንደብርሐን ወልደ ጊዮርጊስ እንደሚሉት የሁለቱ መንግሥታት መቀራረብ ከሚታሰበዉ በላይ ፈጣን ለዉጥ የታየበት ነዉ። ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረገዉ የዴሞክራሲያዊ ለዉጥ ኤርትራ ዉስጥ ይደረጋል ተብሎ ለሚታሰበዉ የዴሞክራሲዊ የለዉጥ ሒደት አወንታዊ ተፅዕኖ እንደሚያሳርፍ ዲፕሎማቱ ተስፋ አላቸዉ። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ አምባሳደር አንደብርሐንን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ